Ethiopian News Agency
VerifiedNewswire/News Agency
Established in 1942 as a national wire news center, the Ethiopian News Agency has been gathering, compiling and disseminating news stories to the public through the mass media, websites and various social media platforms. As the oldest and experienced newscaster in the country, ENA has been disseminating news and related stories, documentary and TV programs through its 38 branch offices across the country. Moreover, the Agency publishes a bi-monthly magazine called Negari which features topical local and international issues and agenda of paramount importance. Source
Actions
Media Outlet details
| Scope | National |
|---|---|
| Language | Afar, Amharic, Arabic, English, French, Oromo, Somali, Tigrinya |
| Country | Ethiopia |
|
Similarweb UVM |
Request pricing |
|
Comscore UVM |
Request pricing |
Recent Articles
Search Articlesበዞኑ ከሁለት ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በአትክልት እና ፍራፍሬ ተሸፍኗል
ነቀምቴ፣ሐምሌ 11/2018 (ኢዜአ)፡-በምስራቅ ወለጋ ዞን ከ ሁለት ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በአትክልት እና ፍራፍሬ መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የምስራቅ ወለጋ ዞን የአትክልት እና ፍራፍሬ ባለሙያ አቶ ታከለ መኮንን ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በዞኑ በአትክልት እና ፍራፍሬ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ ነው። በተለይ በአቮካዶ፣ ሙዝ፣ ማንጎ ፣ እና ፓፓያ ምርት ላይ ትኩረት ተደርጎ በመሰራቱ ውጤት ያስገኘ በመሆኑ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል። ለአብነትም በ2018 የምርት ዘመን 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል በላይ የተለያዩ ፍራፍሬዎችን ለማምረት ታቅዶ ከእቅድ በላይ 1 ነጥብ 9 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ተችሏል ነው ያሉት ። በዘንድሮው አመት በክላስተር እና በመደበኛ ከሁለት ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በላይ በፍራፍሬ እና አትክልት...
Tajaajilli faawundeeshinii herti attaak Itiyoophiyaa fi garee tola ooltotasaa kan dinqisiifatamudha-Kantiibaa Adaanech Abeebee
Tajaajilli faawundeeshinii herti attaak Itiyoophiyaa fi garee tola ooltotasaa kan dinqisiifatamudha-Kantiibaa Adaanech Abeebee - ENA Afaan Oromoo Adoolessa 11/2018 (ENA) - Tajaajilli tola ooltummaa faawundeeshinii herti attaak Itiyoophiyaa fi gareen tola ooltotasaa jaajalaan kennitan kan jajamudha jedhan Kantiibaan Adaanech Abeebee.
የዲጂታል ሪፎርሙ በአዲስ አበባ የመሬት ዘርፍ ብልሹ አሰራርን በመቀነስ ገቢን አሳድጓል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 11/2018(ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ የተተገበረው የዲጂታል ሪፎርም የመሬት አገልግሎትን በማዘመን፣ ብልሹ አሰራርን በመቀነስና የገቢ አሰባሰብ ስርዓቱን በማጠናከር ውጤታማ ለውጥ ማምጣቱን የከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ መኮንን ያኢ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን ሪፎርም ተከትሎ በከተማው የመሬት አገልግሎትን ዘመናዊ፣ ግልጽና ከሰው ንክኪ የተላቀቀ ለማድረግ ሰፊ የለውጥ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል። በሪፎርሙ ማዕቀፍ ከ720 ሺህ በላይ የመሬት ማህደራት ስካን ተደርገው ወደ ዲጂታል መረጃ ቋት መግባታቸውን ገልጸው፤ የመረጃ ደህንነትን ከማጠናከር ባለፈ ህገ ወጥ የካርታ ዝግጅትና የመሬት ወረራ ወንጀሎችን ለመቀነስ አስተዋፅኦ አበርክቷል ብለዋል። በተጨማሪም የመሬት አገልግሎቶችን በኦንላይን ስርዓት...
ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድና በውሃ መሰረተ ልማት ዘርፍ አስደናቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል
ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድና በውሃ መሰረተ ልማት ዘርፍ አስደናቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል - ኢዜአ አማርኛ አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 11/2018(ኢዜአ)፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድና በውሃ መሰረተ ልማት ዘርፍ አስደናቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት የሥራ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሙህዲን ረሻድ እንደገለጹት፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የትራንስፖርት ፍሰትን ለማሻሻልና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ የከተማዋ የመንገድ ሽፋን 8 ሺህ 227 በላይ ኪሎ ሜትር መድረሱንና በተጀመረው አዲሱ በጀት ዓመትም 1ሺህ 600 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመንገድ ግንባታና ጥገና ለማከናወን...
ምሩቃን ያገኙትን እውቀትና ከህሎት ተጠቅመው ስራ ፈጣሪ መሆን ይገባቸዋል
ምሩቃን ያገኙትን እውቀትና ከህሎት ተጠቅመው ስራ ፈጣሪ መሆን ይገባቸዋል - ኢዜአ አማርኛ ደሴ /ደብረ ብርሃን፣ ሐምሌ 11/2018(ኢዜአ)፡- ምሩቃን በኮሌጅ ቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ከህሎት ተጠቅመው ሥራ ፈጣሪና የልማት አርበኛ ሊሆኑ እንደሚገባ ተጠቆመ። በደሴ ከተማ የሚገኘው የወይዘሮ ስሂን ፖሊ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በተለያየ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 422 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል። የደብረ ብርሃን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በበኩሉ ለ29ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 241 የጤና ባለሙያዎችን ዛሬ በዲፕሎማ መርሃ ግብር አስመርቋል። የደሴ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሽመልስ ጌታቸው በምረቃው ላይ እንደገለጹት፣ ተመራቂዎች ስራ ጠባቂ ሳይሆኑ የራሳቸውን ሥራ በመፍጠር ሌሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም ወደ ስራ ከመሰማራት ጎን ለጎን...
ህብረተሰቡን ያሳተፈ የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል
ህብረተሰቡን ያሳተፈ የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል - ኢዜአ አማርኛ ዲላ፤ ሐምሌ 11/2018 (ኢዜአ)፡- በጌዴኦ ዞን በህብረተሰቡ ተሳትፎ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በዞኑ “ለትምህርት ያለ ስስት” በሚል መሪ ሀሳብ የትምህርት የንቅናቄ መድረክ ዛሬ በዲላ ከተማ ተካሂዷል። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የትምህርት መሰረተ ልማትን ማሟላት መሰረታዊ ጉዳይ ነው። የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በህብረተሰቡ ተሳትፎ የተከናወኑ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን እንስተዋል። በዞኑ በቀጣይም ሃብት በመመደብ የትምህርት ውጤታማነትን ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ አመላክተዋል። እድሜው...
የኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን እና የበጎ ፍቃድ ቡድኑ አገልግሎት የሚደነቅ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን እና የበጎ ፍቃድ ቡድኑ አገልግሎት የሚደነቅ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ - ኢዜአ አማርኛ አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 11/2018 (ኢዜአ) ፦የኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን እና የበጎ ፍቃድ ቡድኑ በፍቅር የምትሰጡት እጅግ የላቀ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከልብ የሚደነቅ ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ለ5ኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ከ700 በላይ የልብ ህሙማንን በማከም ከስቃይ ያዳኑት Heart Attack Ethiopia (የኸርት አታክ ኢትዮጵያ) ፋውንዴሽን መስራቾችን እና የበጎ ፍቃድ ቡድኑን በጽህፈት ቤታቸው መቀበላቸውን ገልጸዋል። የኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን እና የበጎ ፍቃድ ቡድኑ በፍቅር የምትሰጡት እጅግ የላቀ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከልብ የሚደነቅ ነው ሲሉም ገልጸዋል። በቀጣይም የህክምና ተራ...
በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ከተማዋን ወደ ቱሪዝም መዳረሻነት አሸጋግሯል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 11/2018(ኢዜአ)፦በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ከተማዋን ከቱሪዝም መሸጋገሪያነት ወደ ቱሪዝም መዳረሻነት እንዳሸጋገራት የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሁንዴ ከበደ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅቱ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፤ በበጀት ዓመቱ ለመፈጸም የተቀመጡ ግቦች እንዲሁም የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም እንደሚገመገም ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሁንዴ ከበደ እንደገለጹት፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ለቱሪዝም ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት እየተሠራ ይገኛል። በዚህም የዘርፉን ማነቆዎች በመፍታት እንዲሁም በፖሊሲ ጭምር በመደገፍ ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶ ማድረግ...
Caffeen Oromiyaa hojiilee nagaa fi misoomaarratti gadi fageenyaan mari’achuun kallattii hojii itti aanuu ni kaa’a
Caffeen Oromiyaa hojiilee nagaa fi misoomaarratti gadi fageenyaan mari’achuun kallattii hojii itti aanuu ni kaa’a - ENA Afaan Oromoo Adoolessa 11/2018(ENA)- Caffeen Oromiyaa hojiilee nagaa fi misoomaarratti gadi fageenyaan mari’achuun kallattii hojii itti aanuu ni kaa’a jechuun ibsan af-yaa’iin Caffee Oromiyaa adde Sa’aadaa Abduraahimaan. Yaa’iin idilee 11ffaa wagga 5ffaa bara hojii 6ffaa Caffeen Oromiyaa boru Adaamaa galma Caffeetti n eegalama.
መንእሰይ ትግራይ እናተገፈፈ ናብ ማእኸል መሰልጠኒ ወታደር ኤርትራን ኲናት ሱዳንን ይውሰድ ኣሎ-ኣይተ ጌታቸው ረዳ
መንእሰይ ትግራይ እናተገፈፈ ናብ ማእኸል መሰልጠኒ ወታደር ኤርትራን ኲናት ሱዳንን ይውሰድ ኣሎ-ኣይተ ጌታቸው ረዳ - ኢዜአ ትግርኛ ኣዲስ ኣበባ/ሓምለ /11/2018(ኢዜኣ) መንእሰይ ትግራይ እናተገፈፈ ናብ ማእኸል መሰልጠኒ ወታደር ኤርትራን ኲናት ሱዳንን ይውሰድ ኣሎ ክብሉ ፕሬዚዳንት ፓርቲ ስምረት ኣይተ ጌታቸው ረዳ ገሊፆም። ዘይሕጋዊ ጉጅለ ህወሓት ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ንዘብፅሖ ዘሎ በደልን ዓፈናን ዝኹንን “ግፋ ጠጠው ይበል፣ ሰላም ይዕሰል” ብዝብል መሪሕ ሓሳብ ኣብ ከተማ ኣዲስ ሎሚ ካብ ሰዓት 12 ንጉሆ ጀሚሩ ሰላማዊ ሰላፊ ተኻይዱ። ፕሬዚዳንት ፓርቲ ስምረት ኣይተ ጌታቸው ረዳ ኣብዚ እዋን ከም ዝበልዎ፤ ሎሚ ዝግበር ዘሎ ሰላማዊ ሰልፊ እቲ ዘይሕጋዊ ጉጅለ ኣብ ልዕሊ መላእ ህዝቢ ትግራይ ዘብፅሖ ዘሎ በደልን ግፍዕን ከምኡ እውን መሸጣን ግፋን መናእሰይ ትግራይ ንምኹናናን...